Back to All Events

የቤት ውስጥ ጥቃት በኮቪድ 19 ወቅት| Awareness on Domestic Violence during Covid-19

ውድ የኢትዮጵያ ማህበረሰብ ማዕከል ቤተስቦች ወቅቱን አስመልከቶ የኢትዮጵያ ማህበረሰብ ማዕከል ሃሙስ፣ ኦክቶበር 29 @3:00pm ባዘጋጀው በዚህ የኦንላይን ውይይት እንዲሳተፉ በአክብሮት ተጋብዘዎል። "የቤት ውስጥ ጥቃት በኮቪድ 19 ወቅት: ቤት ውስጥ መቆየታቸን ከጥቃት አያድነንም" ከክብካብ ስርግው ገላው (የህግ አማካሪ) እና ትእምርት ሺመልስ ለጥቄ (የአእምሮ ጤና፤ የወሲብ ጥቃት እና የቤት ውስጥ ህውከት ተሟጋች) ጋር።

ለመሳተፍ ከሁለቱ አማራጭ አንዱን ይከተሉ:

በዙም/Zoom https://tinyurl.com/COVIDandDomesticViolence

የስብሰባው መግቢያ ቁጥር: 865 7197 0397

በስልክ ለመሳተፍ : (301) 715 8592

ውይይቱም የሚካሄደው በአማርኛ ሲሆን የእንግሊዘኛ ትርጉም ይኖራል፡፡

The Ethiopian Community Center would like to invite you for a virtual discussion on "Awareness on Domestic Violence during Covid-19: When Staying Home is no More Safe” on Thursday, October 29, 2020 @ 3:00 P.M with Kebkab Gelaw (Legal Adviser) and Tiemert Shimelis (Mental Health, Sexual Assault and Domestic Violence Advocate).

Join us via Zoom link or phone number: https://tinyurl.com/COVIDandDomesticViolence

Call or Dial in: (301) 715 8592

Meeting ID: 865 7197 0397

The webinar will be held in Amharic and interpreted in English.

Previous
Previous
October 23

ኮቪድ-19 ን ለመከላከል የሚያስችሉ ውጤታማ ስልቶች | Effective Strategies on Preventing COVID-19

Next
Next
November 25

Your Rights at Work in DC during COVID-19 | በዲሲ የሥራ ቦታ መብቶችዎ በኮቪድ-19 ወረርሺኝ ወቅት